5ኛው በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው ተገኘ
አምስተኛው ግለሰቡ ኢትዮጵያዊ ሲሆን እድሜው 34 ነው። መጋቢት 4 ቀን 2012 ወደ ሀገሩ ከዱባይ እንደገባና፣ ምልክቶች እንደታዩበት ስለታወቀ በተደረገለት ምርመራ የኮቪድ-19 ቫይረስ እንዳለበት ተረጋግጧል።
Read MorePolitics, culture and society in Ethiopia
አምስተኛው ግለሰቡ ኢትዮጵያዊ ሲሆን እድሜው 34 ነው። መጋቢት 4 ቀን 2012 ወደ ሀገሩ ከዱባይ እንደገባና፣ ምልክቶች እንደታዩበት ስለታወቀ በተደረገለት ምርመራ የኮቪድ-19 ቫይረስ እንዳለበት ተረጋግጧል።
Read Moreከዚህ ቀደም በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋግጦ ህክምና ክትትል እየተደረገለት ከሚገኘው ጃፓናዊ ዜጋ ጋር ንክኪ ከነበራቸው ሰዎች መካከል ሶስቱ በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጠዋል። ከነዚህ ዉስጥም 2 ቱ ጃፓናዊ ስሆኑ 1 ዱ አትዮጵያዊ ነው። የሁለቱ ጃፓናዊያን ዕድሜያቸው በቅደም ተከተል 44 እና 47 ስሆን የኢትዮጵያዊው ደግሞ 42 ነው።
Read More– ስንገናኝ ባልጨብጥህ፣ – ምን ያህል ብትናፍቀኝ ባልጠመጠምብህ፣ – ስታወራኝ ሁለት ክንድ ሆኜ ባዳምጥህ፣ – ምሳ እንደባህላች ገባታህ ላይ ባልቀርብ፣ – ከፍቅራችን የተነሳ ልታጎርሰኝ ስትሞክር እምቢኝ ብል፣ – ልታገኘኝ ፈልገህ አይመቸኝም ብልህ፣ – ቤትህ ደስታህን እንድካፈል ብትጋብዘኝና ብቀር፣ – እርምህን ብበላ፣– በእመቤቴ ይዤሃለሁ፣ አትቀየመኝ! እኔም ያንኑ ባይብህ አልቀየምህም!
Read Moreግለሰቡ፣ የ48 አመት የጃፓን ዜጋ ሲሆን፣ የካቲት 25/ 2012 ዓ/ም ከ ቡርኪና ፋሶ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ ታውቋል፡፡ ኢትዮጵያ፣ በሽታው ከተከሰተ ጊዜ ጀምሮ በተዘረጋው የተጠናከረ የበሽታዎች ቅኝት ስራ፣ የመጀመሪያውን ታማሚ ለመለየት ችላለች፡፡
Read Moreእናም ይህ የተለየ ሥርዓት አንቀፅ 22 (1) ላይ ይገኛል፡፡ አስቀድሞ ኢትዮጵያዊ የነበረና በሕግ የሌላ አገር ዜግነት ያገኘ ሰው፣ አንደኛ ኢትዮጵያ ተመልሶ መኖሪያውን እዚህ ካደረገ፣ ሁለተኛ ይዞት የነበረውን የሌላ አገር ዜግነት ከተወ፣ ሦስተኛ ዜግነት እንዲመለስለት ለኢሚግሬሽን (ለባለሥልጣኑ) ካመለከተ ኢትዮጵያዊ ዜግነቱን መልሶ ያገኛል ይላል፡፡ በቃ ሌላ ርቀት አይጠበቅበትም፤ ቅድመ-መርሆ (presumption) ተወስዷል በሕጉ፤ የአመልካቹ የማስረዳት ግዴታው (burden of proof) ተላልፏል ለባለሥልጣኑ፡፡ እነዚህ ሦስት ነገሮች ከተሟሉ ባለሥልጣኑ «ከዚህ በኋላ ዜጋ ሆነሃል» የማለት ሥልጣንም፣ ኃላፊነትም፣ ግዴታም የለበትም፡፡ ሆኗላ!
Read More(ብልፅግና ፓርቲ ህወሓትን ወዲያ ብሎ መንግሥት የሆነበት አግባብ እንዴት ይታያል?) በግዛው ለገሠ (አዲሳባ) የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ አባላቱ ከፌዴራሉ መንግሥት ካቢኔ
Read Moreይህን መጽሐፍ እንደኔ ያሉ፤ በኢሕአፓ ጊዜ ላልነበሩ፣ ስለ ኢሕአፓ እና በወቅቱ ስለነበረው አጠቃላይ ሁኔታ ከአባላቱ አንፃር ማወቅ ለሚሹ፣ እስከዛሬ ስለኢሕአፓ ከበላይ አመራሮች አንፃር ብቻ የሚያትቱ መፅሐፍትን ሲያነቡ ለነበሩቱ፣ እንዲሁም ያንን ዘመን ዛሬ ላይ ሆኖ ለመዳኘት ሳይሆን ለማወቅና ለመማር ለሚሹ ሰዎች ያነቡት ዘንድ እመክራለሁ፡፡
Read Moreቃየል ያኔ በወንድሙ አቤል ላይ በተነሳና በገደለው ጊዜ፣ ፈጣሪ «ወንድምህ አቤል ወዴት ነው?» ብሎ ይጠይቀዋል፡፡ ቃየልም፣ «አላውቅም፣ የወንድሜ ጠባቂ እኔ
Read More«ኢትዮጵያ ውስጥ ድንበር የለም፤ የአስተዳደር ወሰን እንጂ» ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ነገሩ አዲስ ባይሆንም፣ አደባባይ ወጥቶ እንድናጣጥመው ባይደረግም፣ እንዲያውም ‘ብሔር’ በሚል
Read Moreየፓርቲዎቹ መፍረስ የውህደት ውጤት እንጂ ቅድመ-ሁኔታ አይደለም! ውህደቱ የማይቀር በሚመስል መልኩ፣ አቅጣጫዊ ፕሮፓጋንዳ እየተነዛ ነው፤ ትችቱም ጎን ለጎን ይፈሳል፡፡ ስለኢሕአዴግም
Read More