በኢትዮጵያ ተጨማሪ 4 ሰዎች በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) መያዛቸው ተገለፀ – የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር፣ የሚስተር ሙሳ ፋኪ አስተርጓሚ አንዱ ናቸው
የአየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ፣ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር አስተናጋጅ፣ የአዳማ ነዋሪ ፋርማሲስት፣ እና ሌላ የ24 ዓመት ወጣት በኢትዮጵያ ኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) እንዳለባቸው ተረጋግጧል፡፡ ቁጥሩ 16 ደርሷል ተብሏል፡፡
Read MorePolitics, culture and society in Ethiopia
የአየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅ፣ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር አስተናጋጅ፣ የአዳማ ነዋሪ ፋርማሲስት፣ እና ሌላ የ24 ዓመት ወጣት በኢትዮጵያ ኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) እንዳለባቸው ተረጋግጧል፡፡ ቁጥሩ 16 ደርሷል ተብሏል፡፡
Read Moreየጤና ሚኑስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ እንዳሰራጩት መግለጫ፣ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 11 ደርሷል፡፡
Read Moreዛሬ የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ተጨማሪ ሦስት ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። እነዚህም አንድ የ44 ዓመት ጃፓናዊ ዜጋ፣ አንድ የ85 ዓመት ኢትዮጵያዊ እና አንድ የ39 ዓመት አውስትራሊያዊ ዜጋ መሆናቸው ተገልጿል።
Read Moreእናም በቀደም ጠቅላይ ሚኒስትራችን አብይ አህመድ ምሁርነትን አረከሰ እየተባለ ከፍተኛ ውርጅብኝ እየወረደበት ነው፡፡ ይህ ሰው በሌሎች መድረኮች ላይ ስለእውቀት አስፈላጊነት ሳይናገር ቀርቶ አይመስለኝም፡፡ ኧረ እንዲያውም ስለ ‘አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ’ ምናምን የሆነ ውስዋስ ወስጥ ሁሉ ከቶን ነበር፡፡
Read Moreግለሰቡ፣ የ48 አመት የጃፓን ዜጋ ሲሆን፣ የካቲት 25/ 2012 ዓ/ም ከ ቡርኪና ፋሶ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ ታውቋል፡፡ ኢትዮጵያ፣ በሽታው ከተከሰተ ጊዜ ጀምሮ በተዘረጋው የተጠናከረ የበሽታዎች ቅኝት ስራ፣ የመጀመሪያውን ታማሚ ለመለየት ችላለች፡፡
Read Moreየኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር የካቲት 6/2012 ባካሄደው ስብሰባ፣ ሀገራዊ ምርጫው ቅዳሜ ነሐሴ 23/2012 እንደሚደረግና አጠቃላዩን የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ
Read Moreቃየል ያኔ በወንድሙ አቤል ላይ በተነሳና በገደለው ጊዜ፣ ፈጣሪ «ወንድምህ አቤል ወዴት ነው?» ብሎ ይጠይቀዋል፡፡ ቃየልም፣ «አላውቅም፣ የወንድሜ ጠባቂ እኔ
Read MoreWe are a team of neutral observers with diverse background and excellent analytical skill. We are lawyers, journalists, film-makers, academicians, and language experts. Our goal is to provide you with not just the raw news but deep and core analysis of politics, culture and society in Ethiopia.
Read MoreWe have a Telegram Channel, which you can find us @ankuardotcom or subscribe to the channel using this link: https://t.me/ankuardotcom
Read More