Ankuar

Politics, culture and society in Ethiopia

FEATURED

FEATUREDPoliticsአንኳሮች

የጳጉሜ ቀናት ተንገላቱ፤ ስያሜው ዘላቂ ፋይዳ ቢኖረው!

እንግዲህ ላለፈው አንድ ዓመትና ከዚያም በላይ ሀገሪቱ የነበረችበት ሁኔታ ከማንም የተደበቀ አይደለም። ካቻምና የነበሩት የሰላም ቀን እና የብሔራዊ አንድነት ቀን ምን እያደረግን ስለዋልንባቸው ነው ዛሬ እዚህ ላይ የደረስነው? አምና የነበረው የይቅርታ ቀንስ ፋይዳው ከምን ደርሶ ነው በዚህ ጊዜ ላይ ከጥቅም ውጪ እንዲሆን የተፈለገው?

Read More
FEATUREDፖለቲካ/ፍልስፍና

«ሀገር ተፈጥሯዊ የእድገት ውጤት ነው»፣ ዮኃን ጐትፍሬ ሄርደር (1744-1803)

የባሕላዊ ሀገር ግንዛቤው የኢንላይትመንት የማህበራዊ ውል እና የሉዓላዊነት እሳቤዎችን ሊተካ እንደሚችል ሄርደር ያስባል። መንግሥት አርቴፊሻል ፅንሰ-ሀሳብ ሲሆን፣ ሀገር ግን የተፈጥሯዊ እድገት ውጤት ነበር። ይህ፣ ህብረተሰብን፣ በውስጡ ያሉት አካላት በሕብራዊ (harmonious) ዝምድና የተሳሰሩበት አንድነት (organic unity) አድርጎ የመመልከት ራዕይ ነው። ሄርደር ይህንን ሲል የህብረተሰብ አንድ ክፍል ከአጠቃላዩ ወይም ከመላው ያንሳል ማለቱ አይደለም፣ ወይም አንድ ግለሰብ ከአጠቃላዩ ማህበረሰብ ያነሰ መሆኑን አያመለክትም።

Read More
FEATUREDNewsPoliticsአንኳሮች

Addis Standard Resumed: via a loophole in the law or an intended protection of freedom?

Addis Standard comprehensively narrated their discussions with EMA, especially emphasizing that the law never mandated EMA to suspend or revoke license/registration of an online media and the fact that EMA officials had actually admitted, during the discussions, that their prior decision of suspension did not have a legal base. Let’s see what the law says

Read More
FEATUREDPolitics

«የሚፈልገው ፖለቲካዊ ጥያቄ ካለ መደራደር እንዳለበት እንመክራለን» – ጀነራል ብርሃኑ ጁላ (ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም)

«ጁንታው ለሦስተኛ ዙር ቆሞ ቢያስብ የተሻለነው። ማዕከሉ የትግራይ ሕዝብ ከሆነ፣ የትግራይን ሕዝብ እስከዛሬ ያሰቃየው ስለሚበቃ፣ ቆም ብሎ አስቦ መንግሥት ያመቻቸውን የተናጠል ተኩስ አቁም [ተቀብሎ] እሱም ተኩስ አቁሞ፣ የሚፈልገው ፖለቲካዊ ጥያቄ ካለ መደራደር እንዳለበት እንመክራለን። በቅድመ ሁኔታ የተሽቆጠቆጠ ሰላም አይመጣም፤ ማንም ቅድመ-ሁኔታ፣ እዚህ ውስጥ ግባና ነው የምንደራደረው የሚል ካለ ማንም እሺ አይልም። አንድ ነገር ስታደርግ ሌላው ምን ያደርጋል የምለውንም ነገር ማሰብ ጥሩ ነው።»

Read More
FEATUREDNewsአንኳሮች

Ethiopia ranked 101 on 2021 World Press Freedom Index | “Old bad habits are reemerging”, said RSF

Audrey Azoulay, Director-General of UNESCO, gave a statement on the occasion of World Press Freedom Day saying, “The theme of this year’s World Press Freedom Day, ‘Information as a Public Good’, underlines the indisputable importance of verified and reliable information. It calls attention to the essential role of free and professional journalists in producing and disseminating this information, by tackling misinformation and other harmful content.”

Read More
FEATUREDPoliticsአንኳሮች

How much would Abiy worth if his party loses in Oromia but wins the election in total?

NAMA was too Amhara to take away the hearts of Amharas who were for long too Ethiopians. It was rather considered so relevant to make sure A-PP does not miss its path or end up being dominated by others once more and thereby fail to protect the interest of Amharas. In fact it was not long ago that even the party (NAMA) itself had long list of prerequisites for an election to happen in Ethiopia, let alone to participate in it. The major ones in the list were repealing/revising of the Federal Constitution and conducting population census before any election to take place in the country. Those prerequisites are gone now and NAMA has registered to compete in the coming election. What made it change course?

Read More