Ankuar

Politics, culture and society in Ethiopia

News

COVID-19FEATUREDNews

«የኮሮናቫይረስ በሽታ ወረርሽኝ በቁጥር ከሚገለፀው በላይ ነው።» ዶ/ር ሊያ ታደሰ፣ የጤና ሚኒስትር

እስከ ሰኔ 3 ቀን 2012 ድረስ 35 ሰዎች በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 ሳቢያ ህይወታቸው አልፏል። 16 ሰዎች ቫይረሱ እንደነበረባቸው የታወቀው ህይወታቸው ካለፈ በኋላ በአስክሬን ምርመራ ነበር።

Read More
COVID-19FEATUREDNews

ኢትዮጵያ በአጠቃላይ 8698 የኮቪድ-19 የላብራቶሪ ምርመራዎችን አድርጋለች

እስካሁን የጉዞ ታሪክ ሳይኖራቸው፣ በተጨማሪም ቫይረሱ ከማን እንደተላለፈባቸው ያልታወቀ ሰዎች ቁጥር 15 ደርሷል። ይህ ቁጥር ጤና ሚኒስቴር በየዕለቱ ከሚሰጣቸው መግለጫዎች ላይ የተለቀመ ሲሆን፣ የንክኪያቸው ምንጭ ተጣርቶ የተረጋገጠበት ሁኔታ እስከዛሬ አልተገለፀም።

Read More
COVID-19FEATUREDNews

አካላዊ ርቀትን መጠበቅ ምን ያህል ጠቃሚ ነው?!

የታመመ ሰው የአየር ዝውውር በሌለበት ክፍል ውስጥ ለአምስት ደቂቃ በሚያወራበት ጊዜ፣ አንድ ሳል ከሚያመነጨው እኩል ብዙ ቫይረስ-አዘል ጠብታዎችን ሊያመነጭ ይችላል። “10 ሰዎች በዚያ ክፍል ቢኖሩ፣ እየጨመረ ይሄዳል”፣ ይላሉ ፓራቲም ቢስዋስ፣ በሴንት ሊውስ የዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ የኤሮሶልስ ባለሙያ።

Read More
COVID-19FEATUREDNews

ለይቶ የማቆየት አስገዳጅ እርምጃ ያስገኘው ፋይዳና የሀገር ውስጥ ስርጭት ሁኔታ

ሆኖም 24 ሰዎች አስገዳጅ ለይቶ የማቆየት እርምጃው ተግባራዊ ከተደረገ በኋላ ምንም ዓይነት የጉዞ ታሪክ ሳይኖራቸው እዚሁ ሀገር ውስጥ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 11 የሚሆኑት ከነጭራሹ ከማን እንደያዛቸው ወይም ሊይዛቸው እንደቻለ አልታወቀም።

Read More
COVID-19FEATUREDNews

ኮቭድ-19 በኢትዮጵያ፤ የ30 ቀናት ቁጥሮች እና ገላፃዊ ትንታኔዎች

ሆኖም የአስገዳጅ ለይቶ ማቆያው እርምጃው ከተወሰደ በኋላና በዚህ አማካኝነትም በለይቶ ማቆያ ከነበሩ ሰዎች መካከል፣ ከውጭ ሀገር የመጡና በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 31 ነው። ይህም የእርምጃዎን ውጤታማነት በጉልህ ሊያሳይ የሚችል ነው።

Read More
COVID-19FEATUREDNews

በምዕራብ ኦሮሚያ ተቋርጦ የነበረው የስልክ እና የኢንተርኔት አገልግሎት ዛሬ ተለቀቀ

በቅርቡ በተለይም የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ተጠቂ በኢትዮጵያ መገኘቱ ከተረጋገጠ በኋላ፣ በማኅበራዊ ድረ-ገፆች ጨምሮ በተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ መገናኛ ብዙሃን የቴሎኮም አገልግሎት መቋረጡ ስለወረርሽኙ በቂ መራጃ ለማድረስ እክል እንደሆነ ሲዘገብ ሰንብቷል።

Read More
COVID-19FEATUREDNews

የኮቪድ-19 ወረርሽኝን በተመለከተ ተጨማሪና የተሻሻሉ የመንግሥት እርምጃዎች

ከውጭ ሀገር የሚገቡ መንገደኞች ቀደም ሲል ለ15 ቀን ተለይተው እንዲቆዩ በተወሰነው መሰረት፣ በተዘጋጁት ሆቴሎች የመቆየት አቅም ከሌላቸው ወደ አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተዛውረው እንዲቆዩ፣ እንዲሁም ለ15 ቀናት እንዲዘጋ የተወሰነው ትምህርት፣ ለተጨማሪ 15 ቀናት እንዲቀጥል መደረጉ እና ሌሎችም እርምጃዎች ይፋ ሆነዋል።

Read More