«የኮሮናቫይረስ በሽታ ወረርሽኝ በቁጥር ከሚገለፀው በላይ ነው።» ዶ/ር ሊያ ታደሰ፣ የጤና ሚኒስትር
እስከ ሰኔ 3 ቀን 2012 ድረስ 35 ሰዎች በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 ሳቢያ ህይወታቸው አልፏል። 16 ሰዎች ቫይረሱ እንደነበረባቸው የታወቀው ህይወታቸው ካለፈ በኋላ በአስክሬን ምርመራ ነበር።
Read MorePolitics, culture and society in Ethiopia
እስከ ሰኔ 3 ቀን 2012 ድረስ 35 ሰዎች በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 ሳቢያ ህይወታቸው አልፏል። 16 ሰዎች ቫይረሱ እንደነበረባቸው የታወቀው ህይወታቸው ካለፈ በኋላ በአስክሬን ምርመራ ነበር።
Read Moreእስካሁን የጉዞ ታሪክ ሳይኖራቸው፣ በተጨማሪም ቫይረሱ ከማን እንደተላለፈባቸው ያልታወቀ ሰዎች ቁጥር 15 ደርሷል። ይህ ቁጥር ጤና ሚኒስቴር በየዕለቱ ከሚሰጣቸው መግለጫዎች ላይ የተለቀመ ሲሆን፣ የንክኪያቸው ምንጭ ተጣርቶ የተረጋገጠበት ሁኔታ እስከዛሬ አልተገለፀም።
Read Moreየታመመ ሰው የአየር ዝውውር በሌለበት ክፍል ውስጥ ለአምስት ደቂቃ በሚያወራበት ጊዜ፣ አንድ ሳል ከሚያመነጨው እኩል ብዙ ቫይረስ-አዘል ጠብታዎችን ሊያመነጭ ይችላል። “10 ሰዎች በዚያ ክፍል ቢኖሩ፣ እየጨመረ ይሄዳል”፣ ይላሉ ፓራቲም ቢስዋስ፣ በሴንት ሊውስ የዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ የኤሮሶልስ ባለሙያ።
Read Moreሆኖም 24 ሰዎች አስገዳጅ ለይቶ የማቆየት እርምጃው ተግባራዊ ከተደረገ በኋላ ምንም ዓይነት የጉዞ ታሪክ ሳይኖራቸው እዚሁ ሀገር ውስጥ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 11 የሚሆኑት ከነጭራሹ ከማን እንደያዛቸው ወይም ሊይዛቸው እንደቻለ አልታወቀም።
Read Moreሆኖም የአስገዳጅ ለይቶ ማቆያው እርምጃው ከተወሰደ በኋላና በዚህ አማካኝነትም በለይቶ ማቆያ ከነበሩ ሰዎች መካከል፣ ከውጭ ሀገር የመጡና በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 31 ነው። ይህም የእርምጃዎን ውጤታማነት በጉልህ ሊያሳይ የሚችል ነው።
Read Moreአስቀድሞ ከታመነው ከእርጥበታማ ጠብታዎች ባሻገር፣ ተህዋሲያንን በተሸከሙ ጥቃቅን የአየር ነጠብጣቦች (aerosols) አማካኝነት አዲሱ ኮሮናቫይረስ የመተላለፍ እድል እንዳለው ተጠቁሟል።
Read Moreበቅርቡ በተለይም የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ተጠቂ በኢትዮጵያ መገኘቱ ከተረጋገጠ በኋላ፣ በማኅበራዊ ድረ-ገፆች ጨምሮ በተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ መገናኛ ብዙሃን የቴሎኮም አገልግሎት መቋረጡ ስለወረርሽኙ በቂ መራጃ ለማድረስ እክል እንደሆነ ሲዘገብ ሰንብቷል።
Read Moreየሦስቱ ሰዎች ውጤት የታወቀው ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተካሄዱ 66 የላብራቶሪ ምርመራዎች ነው። በዚህም መሰረት በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ሃያ አምስት (25) ደርሷል።
Read Moreበቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡት ግለሰቦች በአማራ ክልል ባህር ዳር ነዋሪ የሆኑ የ37 ዓመት ሴትና በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የአዲስ ቅዳም ነዋሪ የሆኑ የ32 ዓመት ወንድ ኢትዮጵያዊያን ናቸው።
Read Moreከውጭ ሀገር የሚገቡ መንገደኞች ቀደም ሲል ለ15 ቀን ተለይተው እንዲቆዩ በተወሰነው መሰረት፣ በተዘጋጁት ሆቴሎች የመቆየት አቅም ከሌላቸው ወደ አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተዛውረው እንዲቆዩ፣ እንዲሁም ለ15 ቀናት እንዲዘጋ የተወሰነው ትምህርት፣ ለተጨማሪ 15 ቀናት እንዲቀጥል መደረጉ እና ሌሎችም እርምጃዎች ይፋ ሆነዋል።
Read More