Ankuar

Politics, culture and society in Ethiopia

አንኳሮች

FEATUREDPoliticsአንኳሮች

የጳጉሜ ቀናት ተንገላቱ፤ ስያሜው ዘላቂ ፋይዳ ቢኖረው!

እንግዲህ ላለፈው አንድ ዓመትና ከዚያም በላይ ሀገሪቱ የነበረችበት ሁኔታ ከማንም የተደበቀ አይደለም። ካቻምና የነበሩት የሰላም ቀን እና የብሔራዊ አንድነት ቀን ምን እያደረግን ስለዋልንባቸው ነው ዛሬ እዚህ ላይ የደረስነው? አምና የነበረው የይቅርታ ቀንስ ፋይዳው ከምን ደርሶ ነው በዚህ ጊዜ ላይ ከጥቅም ውጪ እንዲሆን የተፈለገው?

Read More
FEATUREDNewsPoliticsአንኳሮች

Addis Standard Resumed: via a loophole in the law or an intended protection of freedom?

Addis Standard comprehensively narrated their discussions with EMA, especially emphasizing that the law never mandated EMA to suspend or revoke license/registration of an online media and the fact that EMA officials had actually admitted, during the discussions, that their prior decision of suspension did not have a legal base. Let’s see what the law says

Read More
FEATUREDNewsአንኳሮች

Ethiopia ranked 101 on 2021 World Press Freedom Index | “Old bad habits are reemerging”, said RSF

Audrey Azoulay, Director-General of UNESCO, gave a statement on the occasion of World Press Freedom Day saying, “The theme of this year’s World Press Freedom Day, ‘Information as a Public Good’, underlines the indisputable importance of verified and reliable information. It calls attention to the essential role of free and professional journalists in producing and disseminating this information, by tackling misinformation and other harmful content.”

Read More
FEATUREDPoliticsአንኳሮች

How much would Abiy worth if his party loses in Oromia but wins the election in total?

NAMA was too Amhara to take away the hearts of Amharas who were for long too Ethiopians. It was rather considered so relevant to make sure A-PP does not miss its path or end up being dominated by others once more and thereby fail to protect the interest of Amharas. In fact it was not long ago that even the party (NAMA) itself had long list of prerequisites for an election to happen in Ethiopia, let alone to participate in it. The major ones in the list were repealing/revising of the Federal Constitution and conducting population census before any election to take place in the country. Those prerequisites are gone now and NAMA has registered to compete in the coming election. What made it change course?

Read More
FEATUREDPoliticsአንኳሮችፖለቲካ/ፍልስፍና

“መንግሥት በራሱ ሕዝቦች ሊወገድ የሚችል መሆን ይገባዋል!” ቶማስ ፔይን (1737-1809)

መንግሥት ቢጎዳንም ጥለን የማንጥለው ነገር ነው፤ መንግሥት አስፈላጊ-ጎጂ ነው። ያለ እርሱ መኖር አንችልም፤ ነገር ግን በማያሻማ መልኩ የግለሰብን እንዳሻው የመሆን መብት የሚጥስ ነው። ስለዚህ የመንግሥት ጉልበት እያነሰ በመጣ ቁጥር የተሻለ እየሆነ ይመጣል። መንግሥት የሰውን መብት በማስጠበቅ ተግባር ላይ እራሱን ሊወስን (ሊገድብ)፣ እንዲሁም ከዚህ የዘለለ ተግባር ላይኖረው ይገባል። በተጨማሪም መንግሥታቸው ለሆነላቸው ሕዝቦች ኃላፊነት ሊኖርበትና በራሱ ሕዝቦች ሊወገድ የሚችል መሆን ግድ ይለዋል።

Read More
Politicsአንኳሮችፖለቲካ/ፍልስፍና

“አብዮታዊ ለውጥ አውዳሚ ውጤት አለው”፣ ኤድመንድ በርክ (1729-97)

ሕብረተሰብ አንድ የሆነ ትውልድ የፈጠረው፣ በውል (በኮንትራት) ወይም በፈቃደኝነት የተመሠረተ ማኅበር አይደለም። ይልቁንም በህይወት ባሉት፣ በሞቱት እና ገና በሚወለዱት መካከል ያለ ግዙፍ ታሪካዊ ሽርክና (ትስስር) ነው።

Read More
FEATUREDLatestNewsPoliticsአንኳሮች

የአብይ መንገድ እና የእንቁልልጬ ፖለቲካ

ይሄ እንቁልልጭ፣ ይሄ በሁለት ቢላ መብላት፣ ይሄ ጠላትነትን/ባላንጣነትን ለራስ ግብ ማዋል፣ ይሄ አንድ መንገድ ብቻ ነው ያለው እያሉ ሌሎቹን በሙሉ መዝጋት፣ . . . እንኳን ፖለቲከኞቹን እኛንም ሰልችቶናል። ኢትዮጵያ አንድ ነች፤ ግን ብዙ ልጆች፣ ብዙ ሀሳቦችም አሏት። እንደ ህወሓት (ወይም ኢሕአዴግ) እኔ አውቅላታለሁ ማለት ተስፋ በቆረጡ ሕዝቦች ዘንድ አዋቂ እና አዳኝ ሊያስመስል ይችላል።

Read More