Ankuar

Politics, culture and society in Ethiopia

FEATURED

FEATUREDአንኳሮች

አንተ እየሸናህ ስትናፈስ፣ ትውልድ በልመና አፉን ሲፈታ

አማርኛን ከአንደኛ ክፍል ጀምሮ ቢማሩ በመላው ሀገሪቱ ተዟዙረው እንዲሰሩ ያስችላቸዋል እያልክ ስትተነትን፣ ሕፃናቱ ግን ቀድመው ለምደውትና የትም መዟዟር ሳያስፈልጋቸው እዚሁ ቀዬያቸው ላይ የገቢ ምንጭ አድርገውታል – አማርኛን እየተኮላተፉም ቢሆን ይለምኑበታል፡፡

Read More
FEATUREDፖለቲካ/ፍልስፍና

“ፈላስፎች መሪ መሆን አለባቸው፤ ወይም መሪዎች ፈላስፋ ይሁኑ”፦ፕሌቶ (427-347 ዓ.ዓ)

ሕጎች በጠንካሮቹ ተዘጋጅተው በደካሞቹ ላይ የሚጫኑ ድንጋጌዎች ናቸው። ጠንካሮቹ ለራሳቸው ጥቅም (ወይም የራሳቸው ጥቅም እንደሆነ ባሰቡበት በማንኛውም መጠን) ደካሞቹን የሚቆጣጠሩባቸው መሣሪያዎች ናቸው።

Read More